ኢትዮጵያ መድን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ኾነ።

0
113

ባሕር ዳር: ሰኔ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ መድን የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫ አሸናፊ መኾኑን አረጋግጧል።

መድን አሸናፊነቱን ያረጋገጠው ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና ከመቀሌ 70 እንደርታ ጋር ነጥብ በመጋራቱ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here