የጣና ሞገዶቹ አሸነፉ።

0
144

ባሕር ዳር:ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ፕሪምየርሊግ 26ኛ ሳምንት ከሰዓት በኋላ ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል። ባሕር ዳር ከተማን ከመቐለ 70 እንደርታ ያገናኘው ጨዋታ በሞገዶቹ አሸናፊነት ተጠናቅቋል።

የጣና ሞገዶቹ 4 ለ 1 በኾነ ውጤት ነው ማሸነፍ የቻሉት።

ግቦቹን ቸርነት ጉግሳ እና አቤል ማሙሽ አስቆጥረዋል።

ለመቐለ 70 እንደርታ ደግሞ ብቸኛ ግቧን አሸናፊ ሀፍቱ አስቆጥሯል።

በሌላ በኩል ፋሲል ከነማ በድሬዳዋ ከተማ ተሸንፏል። ግቧን ለድሬዳዋ ከተማ አስራት ቱንጆ አስቆጥሯል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here