የአውሮፓ ቻምፒዎንስ ሊግ የምድብ ድልድል ይፋ ኾኗል።

0
192

ባሕር ዳር: የካቲት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአውሮፓ ቻምፒዎንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ውስጥ የገቡ 16 ክለቦች የምድብ ድልድሉ ይፋ ኾኗል። በድልድሉ መሠረትም፦

ክለብ ብሩጅ ከአስቶንቪላ
ቦሩሲያ ዶርትሙንድ ከሊል
ሪያል ማድሪድ ከአትሌቲኮ ማድሪድ
ባየር ሙኒክ ከባየር ሊቨርጉሰን
ፒኤስቪ አይንድሆቨን ከአርሰናል
ፌይኖርድ ከኢንተር ሚላን
ፓሪስ ሴንት ጀርሜይን ከሊቨርፑል
ቤንፊካ ከባርሴሎና ኾኖ ወጥቷል
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here