የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ሉሲዎቹ ዛሬ ይጫወታሉ።

0
229

ባሕር ዳር: የካቲት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ሉሲዎቹ ከዩጋንዳ አቻቻው ጋር ይጫወታሉ።

ሉሲዎቹ በ2026 የሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ አንደኛ ዙር የመጀመርያ ጨዋታ ነው ከዩጋንዳን ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ጋር የሚጫወቱት።

ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ጨዋታው ቀን 10:00 በካምፓላ ሀምዝ ስታዲዬም ይደረጋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here