ከጨዋታ ውጭ የኾኑ ኳሶችን የሚለይ ቴክኖሎጅ ጥቅም ላይ ሊውል ነው።

0
156

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከጨዋታ ውጭ የኾኑ ኳሶችን መለየት የሚያስችል “አውቶሜትድ ኦፍሳይድ” የተሰኘ ቴክኖሎጅ ጥቅም ላይ ሊውል መኾኑ ታውቋል።

ቴክኖሎጅው በእንግሊዝ ለመጀመሪያ ጊዜ በአምስተኛው ዙር የኤፍኤ ዋንጫ ሥራ ላይ ይውላል ነው የተባለው።

የእንግሊዝ የእግር ኳስ ማኅበር እንዳስታወቀው ቴክኖሎጂው በፕሪምየር ሊጉ በሚደረጉት ሰባት ጨዋታዎች ላይም ጥቅም ላይ ይውላል ሲል ቢቢሲ አስነብቧል።

በምሥጋናው ብርሃኔ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here