ቦሩሲያ ዶርትመንድ አሠልጣኙን አሰናበተ።

0
181

ባሕር ዳር: ጥር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጀርመኑ ክለብ ቦሩሲያ ዶርትመንድ በሻምፒዮንስሊግ ከደረሰበት ሽንፈት በኋላ አሠልጣኝ ኑሪ ሻሂንን አሰናብቷል።

ክለቡ ኑሪ ሻሂን ያበረከተውን ሥራ እናደንቃለን ካሉ በኋላ መሰናበቱ ግን የግድ በመኾኑ አትቷል።

አሠልጣኝ ሻሂን በበኩሉ ቡድኑ ያሰበውን ውጤት ባለማግኘቱ ማዘኑን ገልጿል::

አሁን ላይ አሠልጣኝ ኤሪክ ቴን ሃግ እና አሠልጣኝ ሮጀር ሽሚት በክለቡ በእጩነት መያዛቸው እየተነገረ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here