በእንግሊዝ የካርቦ ዋንጫ ለግማሽ ፍጻሜ የደረሱት ቡድኖች ተጋጣሚያቸውን ለይተዋል።

0
199

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የካርቦ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ተጋጣሚዎችን ለይቷል። ሊበርፑል፣ ቶትንሃም፣ አርሰናል እና ኒውካስትል ዩናይትድ አራቱ ውስጥ መግባት የቻሉ ቡድኖች ናቸው።

ለፍጻሜ ለመድረስም ደግሞ ሊቨርፑል ከቶትንሃም፣ አርሰናል ከኒውካስትል ዩናይትድ ይጫወታሉ።

ሊቨርፑል የባለፈው ዓመት የዋንጫ እንደነበር ይታወሳል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here