በሴቶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ሲምቦ አለማየሁ እና ሎሚ ሙለታ ለሜዳልያ ይጠበቃሉ።

0
203

ባሕር ዳር: ሐምሌ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ ምሽት 3፡50 ላይ በወንዶች 1 ሺህ 500 ሜትር የፍጻሜ ውድድር ቢኖርም ኢትዮጵያውያኑ አብዲሳ ፈይሳ በመጀመሪያው ዙር ማጣሪያ፣ ኤርሚያስ ግርማና ሳሙኤል ተፈራ ደግሞ በሁለተኛው ዙር ማጣሪያ ከውድድሩ በመሰናበታቸው ኢትዮጵያን ወክሎ በፍጻሜው የሚሳተፍ አትሌት የለም፡፡

ይሁን እንጂ ምሽት 4፡10 ላይ በሴቶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር ሲካሄድ ኢትዮጵያውያኑ ሲምቦ አለማየሁ እና ሎሚ ሙለታ ለሜዳልያ ተፋላሚዎች ናቸው፡፡

መልካም ውጤት ለኢትዮጵያውያንⵑ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here