የአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ጨዋታ ምርጥ 11 ተጫዋቾች።

0
231

ባሕር ዳር: ሰኔ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአውሮፓ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ሰኔ 22/2016 ዓ.ም ጀምሮ ይካሄዳሉ፡፡ ጎል ዶት ኮም በምድብ ጨዋታዎች በተካሄዱ 36 ጨዋታዎች ለሀገራቸው ምርጥ ብቃት ያሳዩ 11 ተጨዋቾችን አሳውቋል፡፡
በዚህ መሠረት፡-

በግብ ጠባቂ፡- ጂያንሉጂ ዶናሩማ (ከጣሊያን)

በተከላካዮች፡- ዳኒ ካርቫሃል (ከስፔን)፣ ማርክ ጉይ (ከእንግሊዝ)፣ ሪካርዶ ካላፊዮሪ (ከጣሊያን)፣ ማክሲሚሊያን ሚቴሊስታድ (ከጀርመን) በአማካይ፡- ፋቢያን ሩይዝ (ከስፔን)፣ ማርሴል ሳቢቲዘር (ከኦስትሪያ)፣ ጀማል ሙሲያላ (ከጀርመን)

በአጥቂ፡- ላሚን ያማል (ከስፔን)፣ ጆርጌስ ሚካውታድዝ (ከጆርጂያ)፣ ኒኮ ዊሊያምስ (ከስፔን) በየቦታቸው ምርጥ ተብለዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here