ሀገር ውስጥ ስፖርትእግር ኳስዜና ባሕርዳር ከተማ ወደ ሦስተኛ ደረጃ ከፍ አለ። By Walelign Kindie - June 21, 2024 0 222 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከአዳማ ከተማ ጋር የተጫወተው ባሕር ዳር ከተማ ሦስት ነጥብ አሳክቷል። አዳማ ጨዋታውን 2 ለ 1 ሲመራ ቢቆይም በመጨረሻ የጣና ሞገዶቹ 3 ለ 2 አሸንፈዋል። ይህን ተከትሎ ሞገዶቹ ደረጃቸው ወደ ሦስተኛ ከፍ ብሏል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!