እግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት ሪያል ማድሪድ የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን አነሳ። By Walelign Kindie - June 3, 2024 0 273 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ግንቦት 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለማችን ኀያሉ ክለብ ሪያል ማድሪድ የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን ለ15ተኛ ጊዜ በማሸነፍ ታሪክ ሠርቷል። ካርቫሃል እና በቬኒሽየስ ጁኒየር ባስቆጠሯቸው ሁለት ግቦች ሎስ ብላንኮዎቹ ቦርሲያ ዶርትመንድን ሁለት ለምንም ረትተዋል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!