እግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት ሀንሲ ፍሊክ የባርሴሎና አሠልጣኝ ሆኑ። By Walelign Kindie - May 29, 2024 0 220 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ባርሴሎና ጀርመናዊ ሀንሲ ፍሊክን የዣቪ ምትክ አድርጎ ሾሟል። ክለቡ በይፋዊ ገጹ እንዳሳውቀው ፍሊክ በባርሴሎና ቤት ለሁለት ዓመታት ለማሠልጠን ተስማምተዋል። ጀርመናዊ አሠልጣኝ ባየርሙኒክን እና የጀርመን ብሔራዊ ቡድንን ማሠልጠናቸው ይታወሳል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!