አትሌቲክስዜና አትሌት ለሚ ብርሃኑ በፕራግ ማራቶን ድል ቀናው። By Walelign Kindie - May 5, 2024 0 206 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ሚያዚያ 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አትሌት ለሚ ብርሃኑ በቼክ ሪፐብሊክ በካሄደው የፕራግ ማራቶን ድል ቀንቶታል። ኢትዮጽያዊ አትሌ ርቀቱን 02፡08፡44 በኾነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው የአንደኝነት ደረጃውን የያዘው። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!