አርባምንጭ ከተማ ዳግም ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መመለሱን አረጋገጠ፡፡

0
409

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ)አርባምንጭ ከተማ ዛሬ ቦዲቲ ከተማን መርታቱን ተከትሎዳግም ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መመለሱን አረጋግጧል፡፡

አርባምንጭ ከተማ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት ከአንድ የውድድር ዘመን በኋላ ዳግም ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መመለሱን አረጋግጧል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here