በአውሮፖ ሊግ የጥሎ ማለፍ የዙር ጨዋታዎች ዛሬ ይካሄዳሉ።

0
16

 

ባሕር ዳር: የካቲት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአውሮፖ ሊግ የጥሎ ማለፍ የዙር ጨዋታዎች ዛሬ ስምንት ጨዋታዎች በተለያዩ ከተሞች ይካሄዳሉ።

በዚህም መሠረት ምሽት2:45 ብራን ከቦሎኛ፣ ዳይናሞ ዛግሪብ ከጊንክ፣ ፊነርባቼ ከኖቲንግሃም ፎረስት፣ ፖዖክ ከሴልታ ቪጎ ይጫወታሉ።

ምሽት 5:00 ደግሞ ሴልቲክ ከስቱትጋርት፣
ሊል ከሬድ ስታር፣ ሉዶጎሬትስ ከፊሪንክቫሮስ፣ ፖናቲንናኮስ ከፒዜን የሚጫወቱ ይኾናሉ።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here