ማንቸስተር ሲቲ ሊቨርፑልን አሸነፈ።

0
6
ባሕር ዳር: የካቲት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ25ኛው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ሊቨርፑል በሜዳው በማንቸስተር ሲቲ ተሸንፏል። ጨዋታው 2ለ1 ነው የተጠናቀቀው።
የማንቸስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች በርናንዶ ሲልቫ እና ሀላንድ አስቆጥረዋል። የሊቨርፑልን ብቸኛዋን ግብ ደግሞ ሰቦስላይ አስቆጥሯል።
በሌላ ጨዋታ ክርስታል ፓላስን የጋበዘው ብራይተን 1ለ0 ተሸንፏል። ለክርስታል ፓላስ ሳር የማሸነፊያ ግቧን አስቆጥሯል
አሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here