ሀገር ውስጥ ስፖርትእግር ኳስዜና ፋሲል ከነማ አቻ ተለያየ። By Walelign Kindie - February 5, 2026 0 13 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር፡ ጥር 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ19ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ቀን 7:00 በአዲስ አበባ ስታዲየም ፋሲል ከነማ ከኢትዮጵን መድን ተጫውተዋል። በውጤትም ባዶ ለባዶ ተለያይተዋል። አጼዎቹ በተለይ በሁለተኛው አጋማሽ ተጭነው ቢጫወቱም ግብ ማስቆጠር ግን አልቻሉም። በሙሉጌታ ሙጨ የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!