ባሕር ዳር: ጥር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት የተካሄደው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ፣ በሜዳ ላይ ፉክክር ብቻ ሳይኾን በገቢ፣ በተደራሽነት እና በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ረገድ አዳዲስ ታሪኮችን በመጻፍ ተጠናቅቋል።
ውድድሩ ሴኔጋልን የዋንጫ፣ ሞሮኮን ሁለተኛ እንዲሁም ናይጀሪያ ሦሥተኛ አድርጎ መጠናቀቁ ይታወሳል።
ካፍ ኒውስ እንደዘገበው ይህ የውድድር ዘመን ቀደምት ክብረ ወሰኖችን የሰባበሩ ትዕይንቶችን አስመዝግቦ ነው በስኬት የተጠናቀቀው
ከተመዘገቡ አዳዲስ ክስተቶች መካከል፦
ካፍ እንደገለጸው በዚህኛው ውድድር የተገኘው ገቢ እስካሁን ከተደረጉት ሁሉም የአፍሪካ ዋንጫዎች በድምር ከተገኘው ገቢ በ8 ነጥብ 5 ሚሊዮን ይበልጣል።
በሙሉጌታ ሙጨ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!



