ዌስትሃም አዳማ ትራኦሬን አስፈረመ።

0
41
ዌስትሃም አዳማ ትራኦሬን ከፉልሃም ላይ በ2ሚሊዮን ፓውንድ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል።
የ30 ዓመቱ የክንፍ አጥቂ ዌስትሃምን በመቀላቀሌ በጣም ደስተኛ ነኝ ብሏል። ቡድኑን የምችለውን ያህል ለመርዳት ጥረት አደርጋለሁ ነው ያለው፡፡

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here