ማንችስተር ሲቲ በጊልሜት ተሸነፈ።

0
42
ባሕር ዳር፡ ጥር 12/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአውሮፓ ሻምፒዎንስ ሊግ ጨዋታ ዛሬ ሲካሄድ ቦዶ ጊልሜት ማንችስተር ሲቲን 3ለ1 አሸንፏል።
ለቦዶ ጊልሜት ካስፐር ሆግ ሁለት ግብ ሲያስቆጥር ቀሪዋን ግብ ሁጋ አስቆጥሯል።
የማንቸስተር ሲቲን ብቸኛ ግብ ቸኪ አስቆጥሯል።
በዚህ ጨዋታ የሲቲው ሮድሪ በሁለት ቢጫ ካርድ ከሜዳ ወጥቷል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here