አርሰናል አሸነፈ

0
145
ባሕር ዳር: ጥር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ሊግ ካፕ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ አርሰናል ቼልሲን 3ለ2 አሸንፏል።
በስታምፎርድ ብሪጅ በተደረገው ጨዋታ ለአርናል ግቦችን ቤን ዋይት፣ ቪክቶር ዮኬሬስ እና ማርቲን ዙቢሜንዲ አስቆጥረዋል፡፡
ለቼልሲ ሁለቱንም ግቦች ጋርናቾ አስቆጥሯል፡፡
የአርሰናል እና የቼልሲ የመልስ ጨዋታ ከ18 ቀናት በኋላ በኤምሬትስ ይደረጋል።
በሙሉጌታ ሙጨ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here