አፍሪካእግር ኳስዜና ሞሮኮ ናይጀሪያን በማሸነፍ ለፍጻሜ አለፈች። By Walelign Kindie - January 15, 2026 0 50 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ጥር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ናይጀሪያን ከሞሮኮ ያገናኘው ጨዋታ ሞሮኮን ለፍጻሜ አድርሷል። ሞሮኮ ናይጀሪያን ያሸነፈችው በፍጹም ቅጣት ምት 4ለ2 ነው። ውጤቱን ተከትሎ ሴኔጋል እና አዘጋጇ ሞሮኮ ለዋንጫ ሲጫወቱ ግብጽ እና ናይጀሪያ ደግሞ ለደረጃ ይጫወታሉ። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!