በሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ትጫወታለች።

0
6
ባሕር ዳር: ጥር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ2026 የሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ድልድል ይፋ ሲኾን ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ተደልድላለች።
ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ኢትዮጵያ የመጀመርያውን ዙር ካለፈች በሁለተኛ ዙር የማላዊ እና ቡሩንዲን አሸናፊ ትገጥማለች።
ጨዋታውም የመጀመርያ ዙር ሚያዚያ ላይ ሲደረግ ሁለተኛ ዙር ግንቦት ላይ ሦስተኛ ዙር ሰኔ ወይም ሐምሌ ላይ ሊደረግ እንደሚችል የወጣው መርሐግብር አመላክቷል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here