ሪያል ማድሪድ ለፍጻሜ ደርሷል።

0
14
ባሕር ዳር: ጥር 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የስፔን ሱፐር ካፕ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ሪያል ማድሪድ እና አትሌቲኮ ያደረጉት ጨዋታ በሪያል ማድሪድ አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
ሪያል ማድሪድ 2ለ1 በማሸነፍ ነው ለዋንጫው የደረሰው።
የሪያል ማድሪድን ግቦች ቫልቨርዴ እና ሮድሪጎ አስቆጥረዋል። ለአትሌቲኮ ሶርሌዝ ግቧን ስገኝቷል።
ውጤቱን ተከትሎ ባርሴሎና እና ሪያል ማድሪድ ለዋንጫው ተፋጠዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here