እግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት አርሰናል ነጥብ ጣለ። By kaleab Wasie - January 9, 2026 0 22 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ጥር 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ21ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ከሊቨርፑል የተጫወተው አርሰናል ያለግብ አቻ ተለያይቷል። አርሰናል ሊጉን በ49 ነጥብ እየመራ ነው። ከተከታዩ ማንችስተር ሲቲ ያለውን ልዩነት ወደ ስምንት የሚያሰፋበትን እድል ግን ሳይጠቀምበት ቀርቷል። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!