ፋሲል ከነማ አቻ ተለያየ።

0
26
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት ዛሬ ፋሲል ከነማ ከአዳማ ከተማ ጋር በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደረገውን ጨዋታ ያለምንም ግብ ተለያይቷል።
በሊጉ አንድም ጨዋታ ያልተሸነፈው ፋሲል ከነማ ዛሬም ያለመሸነፍ ጉዞውን አስቀጥሏል። ነገር ግን ነጥብ በመጣሉ ቢያንስ ለጊዜው ሊጉን የሚመራበትን እድል አባክኗል።
ቡድኑ በመሪው ሲዳማ ቡና በግብ ክፍያ ተበልጦ በ25 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡
ዘጋቢ፦ ሙሉጌታ ሙጨ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here