ማንቸስተር ዩናይትድ ደረጃውን ያሻሻለበትን ድል አስመዝግቧል።

0
25

ባሕር ዳር: ኅዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ቀሪ ጨዋታ ከሜዳው ውጭ ወልቭስን የገጠመው ዩናይትድ 4ለ1 አሸንፏል። ቡርኖ ፈርናዴስ ሁለት፣ምቡሞ እና ማውንት ደግሞ ግቦችን አስቆጥረዋል።

ውጤቱን ተከትሎ ዩናይትድ በ25 ነጥብ ደረጃው ስድስተኛ ሆኗል።

በአንጻሩ ወልቭስ በዘንድሮው የፕሪምየር ሊጉ ጉዞ በ15 ጨዋታዎች ሦስት ነጥብ ማስመዝገብ አልቻለም። በ13ቱ ተሸንፎ፣ በሁለቱ አቻ በመውጣት 20ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here