የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የዛሬ መርሐ ግብሮች፦

0
43
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ሰባት ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ።
👉አስቶን ቪላ ከአርሰናል 9:30 ጨዋታውን ያደርጋል።
👉በርንማውዝ ከቼልሲ
👉ኤቨርተን ከኖቲንግሃም ፎረስት
👉ማንቸስተር ሲቲ ከሰንደርላንድ
👉ኒውካስትል ዩናይትድ ከበርንሌይ እና
👉ቶተንሃም ሆትስፐር ከብሬንትፎርድ በተመሳሳይ ሰዓት 12፡00 ጨዋታቸው ይጀምራል
👉ሊድስ ዩናይትድ ከሊቨርፑል ደግሞ ምሽት 2:30 የሚደረግ ጨዋታ ነው።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here