ቼልሲ እና አርሰናል ነጥብ ተጋሩ።

0
43
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎ቼልሲ እና አርሰናል የተገናኙበት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታ አቻ ተጠናቅቋል። አንድ እኩል በተጠናቀቀው ጨዋታ ለቼልሲ ቻሎባህ ለአርሰናል ደግሞ ሞሪኖ ግቦችን አስቆጥረዋል።
ቼልሲ በ38ኛው ደቂቃ ካሴዶን በቀይ ካርድ ቢያጣም በጨዋታው አንድ ነጥብ ማሳካት ችሏል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here