ይስማው ድሉ እና መልክናት ውዱ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አሸናፊ ኾኑ

0
60
በ2018 ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10 ኪ.ሜ ይስማው ድሉ እና መልክናት ውዱ አሸናፊ ኾነዋል፡፡
ይስማው ድሉ በባለፈው ዓመት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 3ኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወሳል። በተመሳሳይ መልክናት ውዱ የ2016 ውድድር አሸናፊ እንደነበረች ይታወሳል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here