ሀገር ውስጥ ስፖርትአትሌቲክስኢትዮጵያዜና ይስማው ድሉ እና መልክናት ውዱ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አሸናፊ ኾኑ By kaleab Wasie - November 23, 2025 0 60 FacebookTwitterPinterestWhatsApp በ2018 ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10 ኪ.ሜ ይስማው ድሉ እና መልክናት ውዱ አሸናፊ ኾነዋል፡፡ ይስማው ድሉ በባለፈው ዓመት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 3ኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወሳል። በተመሳሳይ መልክናት ውዱ የ2016 ውድድር አሸናፊ እንደነበረች ይታወሳል።