ቡካዮ ሳካ ውሉን ለማራዘም ስምምነት ላይ ደርሷል።

0
44
የአርሰናሉ ወሳኝ ተጫዋች ቡካዮ ሳካ በለንደኑ ክለብ ለተጨማሪ ዓመታት ለመቆየት ከክለቡ ጋር ተስማምቷል።
እንግሊዛዊ ተጫዋች እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር እስከ 2030 በኤምሬትስ ለመቆየት ከክለቡ ጋር የሚያደርገው ስምምነት ጫፍ መድረሱን ነው ፍብሪዚዮ ያስነበበው።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here