ኢትዮጵያ ሩዋንዳን አሸነፈች።

0
65
ባሕር ዳር: ኅዳር 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የምታዘጋጀው ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ውድድር ዛሬ ጀምሯል። ዛሬ በተካሄደው ጨዋታም ኢትዮጵያ ሩዋንዳን አሸንፋለች።
ኢትዮጵያ ሩዋንዳን ያሸነፈችው 2ለ0 በኾነ ውጤት ነው።
የማሸነፊያ ግቦቹን ከእረፍት በፊት ዳዊት ካሳ እና ሁዜፋ ሻፊ አስቆጥረዋል።
ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ የሴካፋ ውድድር ላይ 10 የአፍሪካ ሀገራት እየተሳተፉ ነው።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here