አርሰናል ከሰንደርላንድ ጋር አቻ ተለያየ።

0
68
ባሕር ዳር: ጥቅምት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ11ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ አርሰናል ከሰንደርላንድ ጋር አቻ ተለያይቷል።
ጨዋታው 2 እኩል ሲጠናቀቅ ለአርሰናልን ግቦች ሳካ እና ትሮዛርድ አስቆጥረዋል።
የሰንደርላንድን ግብ ደግሞ ባትላርድ እና ብሮቢ አስቆጥረዋል።
በሌላ የሊጉ ጨዋታ ኤቨርተን ፉልሀምን 2ለ0፣ ዌስትሀም በርንለይን 3ለ2 ማሸነፍ ችለዋል።
በሰማሀል ፍስሃ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here