እግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት አርሰናል አሸነፈ። By kaleab Wasie - November 5, 2025 0 5 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ 4ኛ ዙር ጨዋታ የእንግሊዙ አርሰናል የቼክ ሪፐብሊኩን ስላቭያ ፕራግን 3ለ0 አሸንፏል። የአርሰናልን ማሸነፊያ ግቦች ቡካዮ ሳካ አንድ እና ሚኬል መሪኖ ሁለት አስቆጥረዋል። የጣሊያኑ ናፖሊ እና የጀርመኑ ኢንትራክት ፍራንክፈርት ደግሞ ያለ ግብ ተለያይተዋል። በዋሴ ባየ የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!