ቪክቶር ዮከሬሽን የዓመቱ ምርጥ አጥቂ ሽልማትን አሸነፈ።

0
9
በዓለም የእግር ኳስ ሽልማት ከፍተኛው እንደኾነ የሚነገርለት የባላንዶር የሽልማት ሥነ ሥርዓት በፈረንሳይ መዲና ፓሪስ እየተካሄደ ነው።
የአርሰናሉ አጥቂ ቪክቶር ዮከሬሽ የዓመቱ ምርጥ አጥቂ ተሰኝቷል።
አጥቂው በ204/25 የውድድር ዘመን በፖርቱጋሉ ሰፖርቲንግ ሊዝበን ጋር ድንቅ ጊዜን አሳልፏል። በ52 ጨዋታዎች 54 ግቦችን በማስቆጠር ድንቅ የውድድር ጊዜ ነበረው።
በሴቶች ደግሞ የባርሴሎናዋ አጥቂ ኢዋ ፓጆር አሸናፊ ኾናለች።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here