ሀገር ውስጥ ስፖርትእግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት ዋልያዎቹ ከፈርኦኖቹ ጋር በነበራቸው ጨዋታ ድል አልቀናቸውም። By kaleab Wasie - September 6, 2025 0 20 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ኢትዮጵያ እና ግብጽ ተጫውተዋል። ጨዋታውም በግብጽ አሸናፊነት 2ለ0 ተጠናቅቋል። ዋሊያዎች ያስተናገዷቸው ሁለቱም ጎሎች ፍጹም ቅጣት ምት ሲኾኑ በሙሐመድ ሳላ እና ኦማር ማርሙሽ የተቆጠሩ ናቸው። በአሚናዳብ አራጋው ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!