ጆዜ ሞሪንሆ ከፌነርባቼ አሠልጣኝነት ተሰናበቱ።

0
257
ፖርቱጋላዊ አሠልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ ከፌነርባቼ አሠልጣኝነታው ተነስተዋል። ለአሠልጣኙ መሰናበት ምክኒያት የተባለው ክለቡን ወደ አውሮፖ ሻምፒዮንስ ሊግ ማሳለፍ አለመቻላቸው ነው። ፌነርባቼ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ በቤኔፊካ መሸነፉ ይታወሳል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here