ጆዜ ሞሪንሆ ከፌነርባቼ አሠልጣኝነት ተሰናበቱ።

0
42
ፖርቱጋላዊ አሠልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ ከፌነርባቼ አሠልጣኝነታው ተነስተዋል። ለአሠልጣኙ መሰናበት ምክኒያት የተባለው ክለቡን ወደ አውሮፖ ሻምፒዮንስ ሊግ ማሳለፍ አለመቻላቸው ነው። ፌነርባቼ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ በቤኔፊካ መሸነፉ ይታወሳል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here