እግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት ጆዜ ሞሪንሆ ከፌነርባቼ አሠልጣኝነት ተሰናበቱ። By kaleab Wasie - August 29, 2025 0 42 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ፖርቱጋላዊ አሠልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ ከፌነርባቼ አሠልጣኝነታው ተነስተዋል። ለአሠልጣኙ መሰናበት ምክኒያት የተባለው ክለቡን ወደ አውሮፖ ሻምፒዮንስ ሊግ ማሳለፍ አለመቻላቸው ነው። ፌነርባቼ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ በቤኔፊካ መሸነፉ ይታወሳል።