ኢትዮጵያ መድን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ኾነ።

0
76

ባሕር ዳር: ሰኔ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ መድን የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫ አሸናፊ መኾኑን አረጋግጧል።

መድን አሸናፊነቱን ያረጋገጠው ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና ከመቀሌ 70 እንደርታ ጋር ነጥብ በመጋራቱ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here