ዜናየውጭ ስፖርት በአውሮፓ ኔሽንስ ሊግ ጀርመን ከፖርቱጋል ዛሬ ይጫወታሉ። By Walelign Kindie - June 4, 2025 0 91 FacebookTwitterPinterestWhatsApp በአውሮፓ ኔሽንስ ሊግ ውድድር ለግምሽ ፍጻሜ የደረሱ ሀገራት የዋንጫ ተፋላሚ ለመኾን የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው። ዛሬ ፖርቱጋል እና ጀርመን ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። በፖርቱጋል በኩል ክርስቲያኖ ሮናልዶ ዛሬ ለሀገሩ 220ኛ ጨዋታውን እንደሚያደርግ ይጠበቃል። በተመሳሳይ ነገ በስፔን እና ፈረንሳይ መካከል የሚደረገው ጨዋታም ትኩረት አግኝቷል።