አሠልጣኝ ሲሞኒ ኢንዛጊ የአል ሂላል አሠልጣኝ ለመኾን ተስማሙ።

0
126

ኢንተር ሚላንን ለሻምፒዮንስ ሊግ ፍጻሜ ያበቁት ሲሞኒ ኢንዛጊ ወደ ሳኡዲ ሊግ ለማምራት ተስማምተዋል። አሠልጣኙ አል ሂላልን ለማሠልጠን ነው የተስማሙት። የሦስት ዓመት ውል የሚፈርሙም ይኾናል።

ጣሊያናዊ አሠልጣኝ በኢንተር ስኬታማ ጊዜ ነበራቸው። በአራት ዓመት ቆይታቸው አንድ የሴሪ ኤ፣ ሁለት ኮፖ ኢታሊያ እና ሦስት የሱፐር ካፕ ድሎችን አጣጥመዋል።

በአራት ዓመት ውስጥ ክለቡን በሁለት አጋጣሚ ለሻምፒዮንስ ሊግ ፍጻሜ አድርሰውታል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here