ደሴ ከተማ ወሳኝ ጨዋታውን በማድረግ ላይ ይገኛል።

0
116

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ “ለ ” ን 38 ነጥብ በመሰብሰብ ከነገሌ አርሲ በአንድ ነጥብ ዝቅ ብሎ በሁለተኛነት የተቀመጠው ደሴ ከተማ (ቅኝቶቹ) ስድስተኛ ደረጃ ላይ ከሚገኘው ሻሸመኔ ከተማ ጋር እየተጫወተ ነው።

ደሴ ከተማ ወደ ፕሪሚየር ሊግ መግባት የሚያስችለውን ዕድል ይበልጥ ለማስፋት ይህ ጨዋታ ማሸነፍ ግድ ይለዋል።

ደሴ ከተማ ሻሸመኔ ከተማን ከአሸነፈ ምድቡን መምራት ያስችላቸዋል።

ደሴዎች አቻ ቢለያዩም ነገሌ አርሲ እሁድ ከሀላባ ከተማ ጋር እስኪጫዎት ድረስ በግብ ክፍያ በልጠው የሊጉ መሪ ያደርጋቸዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here