ሊቨርፑል እና ማንቸስተር ሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል።

0
145

ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በተደረጉ ጨዋታዎች ኢፕስዊች ታውን ኤ.ኤፍ.ሲ ቦርንማውዝን 2ለ1 ሲረታ አስቶን ቪላ ብራይተን ሆቭ አልቢዮንን 3ለ0 በማሸነፍ አስገራሚ ውጤት አስመዝግቧል።

ማንቸስተር ሲቲ ሌስተር ሲቲን 2ለ0 ሲያሸንፍ ኒውካስትል ዩናይትድም ብሬንትፎርድን 2ለ1 ማሸነፍ ችሏል።

በሌሎች ጨዋታዎች ሳውዝሃምፕተን ከክሪስታል ፓላስ 1ለ1 ሲለያይ። የሊጉ መሪ ሊቨርፑልም የከተማ ተቀናቃኙ ኤቨርተንን 1ለ0 በማሸነፍ ለዋንጫው ተቃርቧል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here