የአፍሪካ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ ይካሄዳሉ።

0
168

ባሕር ዳር: መጋቢት 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ ሦስት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ። በምድብ አራት ኤስዋቲኒ ከካሜሩን በምድብ ስምንት ላይቤሪያ ከቱኒዚያ እና በምድብ ዘጠኝ ማዕከላዊ አፍሪክ ሪፐብሊክ ከማዳጋስካር ጋር የማጣሪያ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ሀገራት ናቸው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here