ፓትሪስ ሞሴፔ (ዶ.ር) በድጋሜ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ኾነው ተመረጡ።

0
129

ባሕር ዳር: መጋቢት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ያለፉትን አራት ዓመታት የአህጉሩን የእግር ኳስ በበላይነት የመሩት ደቡብ አፍሪካዊ ቢሊየነር ዛሬ በግብጽ ካይሮ በተደረገ ጠቅላላ ጉባኤ በድጋሜ ፕሬዝደንት ኾነው ተመርጠዋል።

ብቸኛ ዕጩ ኾነው የቀረቡት ፓትሪስ ሞሴፔ (ዶ.ር) እስከ 2029 የአህጉሩን የእግርኳስ በበላይነት ይመራሉ ሲል ካፍ ኦንላይን ዘግቧል።

በኃይሉ አዳነ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here