ዩናይትድ እና አርሰናል አቻ ተለያዩ።

0
125

ባሕር ዳር: የካቲት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የሳምንቱ ተጠባቂ መርሐ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ ከአርሰናል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በኾነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።

የማንችስተር ዩናይትድን የመሪነት ግብ ብሩኖ ፈርናንዴዝ በቅጣት ምት ሲያስቆጥር ዴክላን ራይስ አርሰናልን አቻ አድርጓል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here