ማንቸስተር ዩናይትድ የአርሰናሉን ተከላካይ አይደን ሄቨንን አስፈረመ።

0
246

ባሕር ዳር: ጥር 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ማንቸስተር ዩናይትድ የእንግሊዝ ተከላካይ አይደን ሄቨንን ከአርሰናል በአራት ዓመት ተኩል ኮንትራት አስፈርሟል።

ታዳጊው በ2019 በ13 ዓመቱ አርሰናልን የተቀላቀለ ነው።

“ማንቸስተር ዩናይትድን በመቀላቀሌ ኩራት ይሰማኛል ፤ ይህን ህልም እውን ለማድረግ ለረዱኝ ሁሉ አመሠግናለሁ” ብሏል።

የማንቸስተር ዩናይትዱ ቴክኒካል ዳይሬክተር ጄሰን ዊልኮክስ “አይደን ማንቸስተር ዩናይትድን በመቀላቀሉ ተደስተናል ብለዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here