እግር ኳስዜናየውጭ ስፖርት ማንቸስተር ሲቲ ኡመር ማርሙሽን አስፈረመ። By Walelign Kindie - January 23, 2025 0 224 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ሲቲ የገጠመውን የውጤት ቀውስ ለመቀልበስ በዚህ ዝውውር ጊዜ ንቁ ተሳታፎ እያደረገ ነው። በዚህ መሰረት ግብጻዊ ኡመር ማርሙሽ የጋርዲዮላውን ቡድን መቀላቀሉ ታውቋል። የህክምና ምርመራውንም አጠናቅቋል። ሲቲ ተጫዋቾችን ለማዘዋወር 75 ሚ ዩሮ ወጭ አድርጓል።