ባሕር ዳር ከተማ ተጋጣሚውን በማሸነፍ የሊጉ መሪ ኾነ፡፡

0
141

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ ታኅሣሥ 30/2017 ዓ.ም ሲቀጥል ባሕር ዳር ከተማን ከሀዋሳ ከተማ ያገናኘው ጨዋታ በባሕር ዳር ከተማ አሸናፊነት ተጠናቅቋል፡፡

በጨዋታውም 80ኛው ደቂቃ ጄሮም ፊሊፕ ባስቆጠራት ጎል ነው ማሸነፍ የቻለው። ውጤቱን ተከትሎም ባሕር ዳር ከተማ የሊጉ መሪ ኾኗል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here