ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ ታኅሣሥ 30/2017 ዓ.ም ሲቀጥል ባሕር ዳር ከተማን ከሀዋሳ ከተማ ያገናኘው ጨዋታ በባሕር ዳር ከተማ አሸናፊነት ተጠናቅቋል፡፡
በጨዋታውም 80ኛው ደቂቃ ጄሮም ፊሊፕ ባስቆጠራት ጎል ነው ማሸነፍ የቻለው። ውጤቱን ተከትሎም ባሕር ዳር ከተማ የሊጉ መሪ ኾኗል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!