አትሌት ስለሽ ስህን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኾኖ ተመረጠ።

0
280

አዲስ አበባ: ታኅሳስ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን በቀጣዮቹ አራት ዓመታት ለመምራት ስድስት እጩዎች የቀረቡቡት ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተካሂዷል።

በዚህም መሠረት አትሌት ስለሽ ስህን ፕሬዚዳንት ኾኖ ተመርጧል።

ስለሽ ስህን 11 ድምፅ በማግኘት አሸናፊ ሲኾን ገብረእግዚአብሔር ገብረማርያም 9 ድምፅ በማግኘት ሁለተኛ ሁኗል።

ዘጋቢ፦ ባዘዘው መኮንን
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here