ባሕር ዳር ከተማ አቻ ተለያየ

0
171

ባሕር ዳር: ኅዳር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በድሬ ዳዋ ስታዲየም ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ቅዱስ ጊዮርጊስ ከባሕር ዳር ከተማ ተጫውተዋል።

በሁለተኛው 45 ደቂቃ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጫና ፈጥሮ ቢጫዎትም 80 ኛው ደቃቂ ላይ የጣናው ሞገድ በአንድ ለአንድ ቅብብል በማለፍ ግብ አስቆጠሩ ሲባል በረኛው ያዳነባቸው አጋጣሚ የምታስቆጭ ነበረች።

ባሕር ዳር ከተማም ይበልጥ ወደ መሪነት የሚጠጋበትን ዕድል አልተጠቀመበትም።

ጨዋታውን የጣናው ሞገድ እና ፈረሰኞቹ ዜሮ ለዜሮ ነው ያጠናቀቁት።

ምሽት 1ሰዓት ሀድያ ሆሳዕና ከሲዳማ ቡና ይጫዎታሉ ።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here